
ክፍት የስራ መደቦች ለስራ ፈላጊ የገፃችን ተከታታዮች ታህሳስ 2/2012 የወጡ የኢትዮጵያ ብዝሐ ህይወት ኢንስቲቲዩት 89 ክፍት ቦታዎች ( 49- ቦታዎች 0 ልምድ , 40- ልምድ የሚጠይቁ ) የመመዝገቢያ ቦታ ቀበና ኬንያ ኢንባሲ ጎን የመመዝገቢያ ቀን ከትላንት ጀምሮ ለ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ፌደራል ስፖርት ኮሚሽን (Federal Sport Commission ) 15 ክፍት መደቦች ( 6- ቦታዎች 0 ዓመት , 9- ቦታዎች በልምድ የመመዝገቢያ ቦታ መስቀል አደባባይ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት የመመዝገቢያ ጊዜ ከትላንት ጀምሮ ለ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት የኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር ( Ethiopian Ministry of Revenues ) 10 ቦታዎች ( with EXP): የመመዝገቢያ ቦታ መገናኛ ዋናው መስሪያ ቤት ( ከትላንት ጀምሮ ባሉት 6 ተከታታይ የስራ ቀናት ለበለጠ መረጃ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ታህሳስ 2/2012 እትም መመልከት ይቻላል :: የመረጃ ምንጫችን ethiopage.com ነው yekasec.blogspot.com የጡመራ ገፃችን ለእናንተ አዳዲስ መረጃዎችን ያደርሳል ::